በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ካሉ 4 ቴያትር ቤቶች የተውጣጡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች በአዋሽ ማሰልጣኛ ትርኢት በማቅረብ ላይ ይገኛሉ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ካሉ 4 ቴያትር ቤቶች የተውጣጡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች በአዋሽ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ለምልምል ወታደሮች የኪነ-ጥበብ ትርኢት በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።

በመርሃግብሩ ባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታ / ብዙነሽ መሰረት፣ የአዲስ አበባ ከተማ ባህል ፣ኪነ ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ፋይዛ መሐመድ የሀገር መከላከያ ጀነራሎች እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።

አሸባሪውን የህወሀት ጁንታ ቡድን ለመደምሰስ በሚደረገው ጥረት በሙያቸው ለማገዝ በመምጣታቸው ደስተኞች መሆናቸውን የኪነ ጥበብ ባለሙያዎቹ ተናግረዋል

Share this Post