19
Oct
2021
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ለተመረጡት አቶ ሙስጠፌ መሐመድ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አቶ ሙስጠፌ መሐመድ የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል ።ርዕሰ መስተዳድሩ መልካም የስራ እና የስኬት ዘመን እንዲሆንላቸው ከንቲባዋ ተመኝተዋል ።