09
Oct
2023
የትውልድ ግንባታ ስራችን አካል የሆነው የቀዳማይ ልጅነት ልማት መርሀ ግብራችን” አዲስ አበባ ህፃናት ለማሳደግ የአፍሪካ ምርጥ ከተማ“ለማድረግ የልህቀት ማዕከል ተግባራዊ ማድረግን የሚመለከት ዓውደ ጥናት ነው።
በዓውደ ጥናቱ ላይ ሚንስትሮች ፣ የ11 አለም አቀፍ ፋውንዴሽን ስራ አስፈጻሚዎች ፣ ዩኒቨርስቲዎች ፣ የአፍሪካ ህብረት ፣ የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲ ተወካዮች እና የአለም ባንክ እንዲሁም በህጻናት ልማት ዙሪያ የሚሰሩ ተቋማት የተሳተፉ ሲሆን በመስኩ ጥናትና ምርምር ያካሄዱ ምሁራን የጥናት ወረቀቶቻቸውን በማቅረብ የቀረጽነውን ስትራተጂ ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል ዕውቀት ፣ ልምድ እና ተጨማሪ አቅም የምናገኝበት መድረክ እንደሚሆን አምናለሁ::
ከንቲባ አዳነች አቤቤ