08
Jan
2023
መዲናችንን ውብ እና ለነዋሪዎቿ ምቹ የማድረግ ጥረታችን በሁሉም መስክ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
በ28 ሚሊዮን ብር ወጪ ፓርኩን የገነቡልንን ዛብሎን ግሩፕ እና እህት ኩባንያውን ፊሶን ሪል_እስቴትን ከልብ እናመሰግናለን!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን አብዝቶ ይባርክ!!"
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
መዲናችንን ውብ እና ለነዋሪዎቿ ምቹ የማድረግ ጥረታችን በሁሉም መስክ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
በ28 ሚሊዮን ብር ወጪ ፓርኩን የገነቡልንን ዛብሎን ግሩፕ እና እህት ኩባንያውን ፊሶን ሪል_እስቴትን ከልብ እናመሰግናለን!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን አብዝቶ ይባርክ!!"
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ