18
Feb
2023
ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ባደረግነው የሁለትዮሽ ውይይት በሰላም ስምምነቱ አተገባበር እንዲሁም የመንግሥታቱ ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ድጋፍ የበለጠ ማሳደግ በሚቻልበት ዙሪያ ተወያይተናል።
I welcome UNSG Antonio Guterres to #Ethiopia. We’ve discussed progress on the peace agreement during our bilateral meeting on the sidelines of the #AUSummit and how to further enhance the UNs support to Ethiopia.
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ