በከተማችን አዲስ አበባ ድሃውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ እያደረገ ያለውን ስኬታማ ሰው ተኮር ተግባራችን

በእህት ከተማችንና የምስራቋ ጮራ ጅግጅጋ ከተማ የመጀመሪያውን የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ግንባታ ስራ ዛሬ አሰጀምረናል።

የብልፅግናችን ማህበራዊ ፍትህ ፕሮግራም በተጨባጭ ህዝባችንን እየጠቀመ የነበረውን ትስስራችንን እያጠናከረ ነው። ይህንን ተግባር ማስፋትና ማህበራዊ ልማታችንን ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ ማዕከሉ በአዲስ አበባ እና በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ትብብር የሚገነባ ነው።

ከንቲባ / አዳነች አቤቤ

Share this Post