05
Apr
2023
በእህትማማች ከተሞች ግንኙነት፣ በባህል ልውውጥ ፣ የከተማ ግብርና እንዲሁም በሌሎች የተለያዩ ዘርፎች በትብብር መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተናል፡፡ ከእስራኤል ጋር ያለንን የረጅም ዘመን ታሪካዊ ግንኙነት ለማጠናከር በትብብር እንሰራልን፡፡
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
በእህትማማች ከተሞች ግንኙነት፣ በባህል ልውውጥ ፣ የከተማ ግብርና እንዲሁም በሌሎች የተለያዩ ዘርፎች በትብብር መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተናል፡፡ ከእስራኤል ጋር ያለንን የረጅም ዘመን ታሪካዊ ግንኙነት ለማጠናከር በትብብር እንሰራልን፡፡
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ