የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አባላት የዓድዋ ሙዚየምን ጎብኝተዋል።

ሙዚየሙ የዓድዋ ድል ጽንስ እና የመትመሚያ ማዕከል በሆነችው አዲስ አበባ ከተማ ታሪኩን የሚዘክሩ ሁነቶችንና እውነቶችን አካትቶ እየተገነባ የሚገኝ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።

በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉት የማህበሩ አባላት ኢትዮጵያውያን በአንድነትና በአርበኝነት ተጋድሎ በደማቸው የኢትዮጵያን ነጻነት ያጸኑበት የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ትግል ቀንዲል ትውልድ እንዲማርበት ሙዚየሙ መገንባቱ ሌላ አድዋ ሌላ ተጨማሪ ድል ነውም ብለዋል።

ለተጨማሪ መረጃ፦

👉 YouTube https://www.youtube.com/channel/UCagI4q5d_EtvTsajRXWnFjA

👉 Tik Tok https://vm.tiktok.com/ZM6jGNeFE/

👉 Telegram https://t.me/AAcommu

👉 Facebook https://www.facebook.com

👉 Website https://cityaddisababa.gov.et/

Share this Post