08
Jan
2024
የከተማችን አመራሮችም በየክፍለ ከተማው በተገነቡ 20 የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላት ምሳ በማብላት አብረው እያከበሩ ይገኛሉ።
አረጋውያንና አቅመ ደካሞች እንዲሁም የሀገር ባለውለታ ወገኖቻችንን የኑሮ ሸክም እያቃለልን ክብርና ፍቅር እንድናጋራ አብራችሁን እየሰራችሁ ላላችሁ ባለብቶች ሁሉ መስጠት አያጎድልምና ፈጣሪ ይባርካችሁ!
መልካም የልደት በዓል!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ