20
Dec
2022
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በድጋሚ ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው የመስተዳድሩን አመራሮች አግኝተው የከተማውን የ2014 በጀት ዓመት እና የ2015 ሩብ ዓመት አፈጻጸም ገምግመዋል። በመጨረሻም በከተማዋ የተጀመሩ መልካም የልማት ሥራዎችን እንዲስፋፉ፤ ችግሮችም እንዲስተካከሉ አቅጣጫ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በድጋሚ ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው የመስተዳድሩን አመራሮች አግኝተው የከተማውን የ2014 በጀት ዓመት እና የ2015 ሩብ ዓመት አፈጻጸም ገምግመዋል። በመጨረሻም በከተማዋ የተጀመሩ መልካም የልማት ሥራዎችን እንዲስፋፉ፤ ችግሮችም እንዲስተካከሉ አቅጣጫ ሰጥተዋል።