05
Sep
2023
በሁሉም ክፍለ ከተሞች በመተላለፍ ላይ የሚገኙት እነዚህ ቤቶች ደረጃችውን የጠበቁ እና መገልገያ እቃ የተሟላላቸው ሲሆን ለከፍተኛ ማህበራዊ ችግር የተጋለጡ አቅመደካማ ነዋሪዎች አዲሱን ዓመት በአዲስ ቤት በአዲስ ተስፋ በደስታ እንዲቀበሉ ያስችላቸዋል።
ይህ እንዲሳካ ከጎናችን በመቆም ራዕያችንን የተጋሩ ልበ-ቀና ባለሀብቶችን በከተማችን ነዋሪዎች ስም ላመሰግን እወዳለሁ።"
ከንቲባ አዳነች አቤቤ