02
Feb
2023
በግምገማው የከተማው ካቢኔ አባላትና የሚመሯቸው ተቋማት ከተሰጣቸው ተልእኮና በእቅድ የያዙትን ተግባራት ከመፈፀም አኳያ ፤ የከተማዋን የህዝብን መሰረታዊ ጥያቄዎች ከመመለስ እንዲሁም በህብረተሰቡ ውስጥ የሚታዮ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ከማቃለልና ከመፍታት አኳያ የነበረው ሂደትና ፋይዳ በዝርዝር እየታየ ይገኛል።
በግምገማው የከተማው ካቢኔ አባላትና የሚመሯቸው ተቋማት ከተሰጣቸው ተልእኮና በእቅድ የያዙትን ተግባራት ከመፈፀም አኳያ ፤ የከተማዋን የህዝብን መሰረታዊ ጥያቄዎች ከመመለስ እንዲሁም በህብረተሰቡ ውስጥ የሚታዮ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ከማቃለልና ከመፍታት አኳያ የነበረው ሂደትና ፋይዳ በዝርዝር እየታየ ይገኛል።