የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት Message From Mayor Adanech Abiebie

-----------

መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ላደረጉ ኤምባሲዎች እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ እንዲሁም አዲሱን ዓመት ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ወዳጆች ሁሉ መልካም አዲስ ዓመት እንዲሆንላቸው እመኛለሁ።

I wish a happy and prosperous new year (2024GC) to all the diplomatic community based in Addis Ababa and international friends and families living abroad.

Share this Post