5ኛው የኢሬቻ ፎረም በከተማችን በመከናወን ላይ ይገኛል::

 በመርሃ ግብሩ ላይ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፣ አባገዳና ሃደ ሲንቄዎች ፣ ሚኒስትሮች ፣ ባለሃብቶች ፣ ታዋቂ ግለሰቦች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል::

Share this Post