29
Sep
2021
በዚሁ መሠረት ፦
1.አቶ መለሰ አለሙ የአዲስ አበባ ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ
2.አቶ ጃንጥራር አባይ ምክትል ከንቲባ እና የስራ፤ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ
3.ወ/ሮ ነጂባ አክመል በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ
4.አቶ ጥራቱ በየነ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ ዋና ስራ አስኪያጅ
5.ወ/ሮ ያስሚን ዋሃቢ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ
6.ሂክማ ኸይረዲን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ
7.አቶ አለማየሁ እጅጉ የአዲስ አበባ ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪ
8.አቶ ተተካ በቀለ የአዲስ አበባ ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪ ሆነው ተሹመዋል ።