ዜና ሹመት!

 

አዲሱ የከተማው አስተዳደር ለ11ዱ ክ/ከተሞች ዋና ስራ አስፈፃሚዎች፤ ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪዎችና ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ሹመት ሰጥቷል፡፡

በዚህም መሰረት

1.ቂርቆስ ክ/ከተማ

   1.1. ዘመኑ ደሳለኝ ዋና ስራ አስፈጻሚ

   1.2. ታረቀኝ ገመቺ. . . ዲሞክራሲ ግንባታ ማዕከል ዋና አስተባባሪ

    1.3. ሙባረክ ከማል . . ም/ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

2. ልደታ ክ/ከተማ

       2. 1. አሰግደው ሃ/ጊዮርጊስ ዋና ስራ አስፈፃሚ

       2. 2. ሰለሞን ሀይሌ ዲሞክራሲ ግንባታ ማዕከል ዋና አስተባባሪ

       2.3. አስፋው ፋራ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ሃላፊ

3. ጉለሌ ክ/ከተማ

         3.1. ቆንጂት ደበላ ዋና ስራ አስፈፃሚ

         3.2. አንዳርጌ ተዋበ . ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

         3.4 ጸሃይ መንግስቱ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

4.አራዳ ክ/ከተማ

         4.1.አባዌ ዮሃንስ ዋና ስራ አስፈፃሚ

         4.2. አይዳ አዎል ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

         4.3. ልዕልቲ ግደይ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

5. አዲስ ከተማ ክ/ከተማ

       5.1. ሽታዬ መሃመድ ዋና ስራ አስፈፃሚ

       5.2. ብረሃኑ አበራ ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

       5.3. እመቤት ተስፋዬ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

6. ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ

       6.1. ነጻነት ዳባ ዋና ስራ አስፈፃሚ

       6.2.መለሰ ጋሻው ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

       6.3. ተወዳጅ ሃ/ማሪያም ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

7.ኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ

         7.1. ጀማል ረዲ ዋና ስራ አስፈፃሚ

        7.2. ትዕግስት ደጀን ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

        7.3. ተጫነ አዱኛ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

8. አቃቄ ቃሊቲ ክ/ከተማ

        8.1. ሐቢባ ሲራጅ ዋና ስራ አስፈፃሚ

        8.2. ግርማቸው አባተ ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

       8.3. አሸናፊ ደጄኔ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

9. ለሚ ኩራ ክ/ከተማ

         9. 1 መላኬ አለማየሁ ዋና ስራ አስፈፃሚ

         9.2. አሰፋ ቶላ ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

         9.3. ዳዊት ወልደየሱስ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

10. ቦሌ ክ/ከተማ

         10.1. አለምጸሃይ ሽፈራው ዋና ስራ አስፈፃሚ

         10.2. ተስፋዬ ኦሜጋ . ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

          10.3. አእምሮ አዱኛ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ

11. የካ ክ/ከተማ

           11.1. ይታያል ደጀኔ ዋና ስራ አስፈፃሚ

            11.2. ሚደቅሳ ከበደ ዲሞክራሲ ግንባታ ማእከል ዋና አስተባባሪ

            11.3. ጸሃይ ኪባም ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የስራ ኢ/ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ በመሆን እንዲያገለግሉ ተሸመዋል።

 

 

Share this Post