የበቃ ዘመቻ ሰላማዊ ሰልፍ በእስራኤል አሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት ተካሂዷል

የበቃ ዘመቻ ሰላማዊ ሰልፍ በእስራኤል አሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት ተካሂዷል

በሰልፉ ላይ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እንዲሁም የሁለቱ አገራት ህዝቦች ወዳጆች ተገኝተው በአንዳንድ ምዕራባውያን አገራት በሁለቱ አገራት ላይ እየተደረገ ያለዉን ያልተገባ ጫና በመቃወም ድምጻቸውን አሰምተዋል።

#አካባቢህን ጠብቅ፣

# ወደ ግንባር ዝመት፣

#መከላከያን ደግፍ።

Share this Post