27
Aug
2021
የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን መንግስቱ እና የላዳ ታክሲ ማህበራት እና ከኤልኔት ግሩፕ ድርጅት አመራሮች ጋር በመሆን ከ700ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ በጉለሌ እና አዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ ሶስት የአቅመ ዳካማ ቤቶችን የማሳደስ ስራ አስጀምረዋል።የላዳ ታክሲ ማህበራቱ ከቤት እድሳቱ በተጨማሪ በችግር ውስጥ ያሉ ጧሪ ቀባሪ ያጡ አረጋዊያንን በዘላቂነት የመደገፍ እና የመንከባከብ ስራ ለመስራት ቃል ገብተዋል፡፡