10
Dec
2021
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአንቶኒዮ ጉቴሬስና ከሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር ውጤታማ የስልክ ውይይት አደረጉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስና ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር ውጤታማ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ።
ከሁለቱ መሪዎች በተጨማሪ ከአውሮፓ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርልስ ሚሼል ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።
#አካባቢህን ጠብቅ፣
#ወደ ግንባር ዝመት፣
#መከላከያን ደግፍ።