የአዲስ አበባ ከተማ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ለከንቲባ አዳነቾ አቤቤ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአሜሪካ አትላንታ ጆርጂያ የክብር ዜግነት አዋርድ እና የትሪኒቲ አምባሳደርስ ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት ሽልማት መቀበላቸውን ተከትሎ ዛሬ በጽ/ቤታቸው የአዲስ አበባ ከተማ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች እንኳን ደስ አለዎት ያሉ ሲሆን እውቅናው እና ክብሩ የሁሉም አመራር የልፋት ውጤት እና የከተማ አስተዳደሩ ስለሆነ ሁላችሁም እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል::

Share this Post