15
Nov
2023
መንግስታችን በ17 ማዕከላት ስልጠና በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን ፤ስልጠናው የአመራሩን የአመለካከትና የተግባር አንድነትን አስጠብቆ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና እና የሀገረ መንግስት ግንባታ ጉዞ የሚያሳኩ ጉዳዮችን ተረድቶ ፣በጋራ ለመተግበርና የትናንት ወረትን ወደ ዛሬና ነገ ምንዳ ለማሸጋገር አቅም ለመገንባት የሚያስችል ይሆናል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ