የአዲስ አበባ ምክር ቤት በዛሬው እለት ጉባኤውን ያካሂዳል፡፡

 

3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 2ኛ አመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው እለት ያካሂዳል፡፡

በእለቱ የተያዙት አጀንዳዎችም ፡-

👉 የምክር ቤቱ አንደኛ አመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለጉባኤ ተወያይቶ ማፅደቅ

👉 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2015 ዓ.ም የመጀመርያ ሩበት አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት አድርጎ ማፅደቅ

👉 ልዩ ሹመቶችን አይቶ ማፅደቅ ናቸው፡፡

የምክር ቤቱን ውሎ ዝርዝር ተከታትለን የምናቀርብላችሁ ይሆናል፡፡

Share this Post