የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻልና ለማዘመን ‹‹አዲስ አበባን ስማርት ሲቲ የማድረግ"

ከኢትዮ ቴሌኮም እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ) ጋራ በጋራ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት አድርገዋል፡፡

ይህ ስራ በመሰረቱ የአገልግሎት አሰጣጡን በማዘመንና ከተማዋን ስማርት ከተማ በማድረግ የነዋሪዎችን እንግልት የሚቀንስና ከተማዋ ያላትን አለም አቀፍ ደረጃ የሚመጥን አገልግሎት መስጠት የሚያስችላት እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡

Share this Post