የቂርቆስ ክፍለ ከተማ በማህበራዊ_ሚዲያ_አጠቃቀም ዙሪያ ለማህበረሰብ አንቂዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡

ስልታዊ የሚዲያ አጠቃቀም ለጋራ ማንነት ግንባታ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ስልጠና

ማህበራዊ ሚዲያን በአግባቡ የመጠቀምና ለሀገር ግንባታ እንዲውል ታሳቢ ያደረገ፤ በዘርፉ የሚገጥምን ችግር ለመፍታትና የክህሎትን አቅም ከፍ ማድረግን ቀዳሚ አጀንዳ ያደረገ የተግባር ስልጠና ነው::

በስልጠናው ላይ በማህበራዊ ሚዲያ ዘርፉ ላይ የሚንቀሳቀሱ 200 በላይ የተሳተፉ ሲሆን

ስልጠናውንም የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቲም የተዘጋጀ ስልጠና ነው፡፡

በመድረኩ ላይ የከተማ አመራሮች የክፍለ ከተማ አመራሮች ተገኝቷል፡፡

 

 

Share this Post