21
Nov
2022
የተሰጣቸውን ውስን የሆነውን የመሬት ሀብት ወደ ስራ በማስገባት ሀገርንም ይሁን የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የሚያግዙ እና ለብዙዎች የስራ ዕድል ይፈጥራሉ ተበሎ የተሰጣቸውን መሬት ወደ ልማት ከማስጋባት ይልቅ ጥቂቶች ምንም ሳይሰሩ ቦታውን እየሸጡ የሚከብሩበት ሁኔታ እንዳይቀጥል ፤የጀመርነውን እርምጃ አጠናክረን እቀጥላለን፡፡
ህብረተሰቡም የጀመርናቸውን የህግ የበላይነትንና የዜጎችን ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ከጎናችን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ !!
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን አብዝቶ ይባርክ!!
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ