16ተኛዉ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአዲስ አበበ ከተማ ምክርቤት በተለያዩ ኩነቶች እያከበረ ይገኛል።

 

በክብረበአሉ የአዲስ አበባ ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አልቃድር እንዲሁም ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይን ጨምሮ ሌሎች አካላት ተገኝተዋል ።

በመድረኩ የአዲስ አበባ ምክር ቤት ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ5 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል ።

በመድረኩም ፀረ ህብረብሄራዊነት የሆነዉን አሸባሪዉን የህወኃት ቡድንን እስከወዲያኛው ለማስወገድ እየተደረገ ያለዉን ርብርብ ለማገዝ የሚያስችል ዉይይት እየተደረገም ይገኛል ።

Share this Post