3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 2ኛ አመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን መካሄድ ጀመሯል::

 

ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር የጀመረ ሲሆን የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልቃድር የም/ቤቱን አጀንዳዎች አቅርበው አፅድቀዋል።

በዚህም መሠረት

የአንድ የም/ቤቱ አባል ያለመከሰስ መብት ማንሳት ጨምሮ

👉 የምክር ቤቱ አንደኛ አመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለጉባኤ ተወያይቶ ማፅደቅ

👉 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2015 ዓ.ም የመጀመርያ ሩበት አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት አድርጎ ማፅደቅ

ልዩ ሹመቶችን እንደሚያካትት ተገልጿል

Share this Post